My Blog List

Wednesday, April 16, 2014

                       እንኳን ለሰሞነ ህማማት በሰላም አደረሳችሁ
       የቀድሞው የመንዝ መሐል ሜዳ ካቴድራል ሰ/ትቤት ማህበረ በኩር የቅዱስ ሚካዔል የጽዋ ማህበር ስለ ማህበሩ መስፋፋትና መጠናከር ለመወያየት ሚያዚያ 13 /08/2006 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሠዓት ስብሰባ ለማድረግ ፕሮግራም ይዟል፡፡ በዚህ እለት የማህበሩ አባላትም ሆናችሁ አባል ለመሆን የምትፈልጉ በመ/ሜዳ/ደ/ም/ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ህጻናት ማሳደጊ አዳራሽ ተገኝታችሁ የፕሮግራሙ ተካፋይ እንድትሆኑ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡
        ለበለጠ መረጃ፡-  092085 3929
                       ፡- 0923469749    
        
 በኢሜል አድራሻችን  mehalmedamicaeal@gmail.com         በፌስቡክ አድራሻችን https://www.facebook.com/menzmehalmedamicaeal?ref=hl

No comments:

Post a Comment